La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 27:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አጠለቁለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ካባ አለበሱት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 27:28
4 Referencias Cruzadas  

ቀይ ልብስም አለበሱት፤ የእሾህ አክሊልም ጐንጕነው ደፉበት፤


ሄሮ​ድ​ስም ከሠ​ራ​ዊቱ ጋር አቃ​ለ​ለው፤ አፌ​ዘ​በ​ትም፤ የሚ​ያ​ን​ፀ​ባ​ርቅ ልብ​ስም አል​ብሶ ወደ ጲላ​ጦስ መልሶ ሰደ​ደው።


በመንፈስም ወደ በረሓ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ።