La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 11:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 11:12
9 Referencias Cruzadas  

አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ።


ቅጠልም ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ምናልባት አንዳች ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ መጣ፤ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና መጥቶ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት።


አርባ መዓ​ል​ትና አርባ ሌሊት ከዲ​ያ​ብ​ሎስ ተፈ​ተነ፥ በእ​ነ​ዚ​ያም ቀኖች ምንም አል​በ​ላም፤ እነ​ዚ​ያም ቀኖች ከተ​ፈ​ጸሙ በኋላ ተራበ።


ከዚ​ህም በኋላ ጌታ​ችን ኢየ​ሱስ ሁሉ እንደ ተፈ​ጸመ ባየ ጊዜ የመ​ጽ​ሐፉ ቃል ይፈ​ጸም ዘንድ “ተጠ​ማሁ” አለ።


ስለ​ዚ​ህም የሕ​ዝ​ብን ኀጢ​አት ለማ​ስ​ተ​ስ​ረይ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሆ​ነው ነገር ሁሉ የሚ​ም​ርና የታ​መነ ሊቀ ካህ​ናት እን​ዲ​ሆን በነ​ገር ሁሉ ወን​ድ​ሞ​ቹን ሊመ​ስል ተገ​ባው።