Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ማርቆስ 11:12 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 11:12
9 Referencias Cruzadas  

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ አሁን ሁሉም ነገር እንደ ተፈጸመ ዐውቆ በቅዱስ መጽሐፍ የተጻፈውም ቃል እንዲፈጸም “ተጠማሁ!” አለ።


እዚያም አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


ስለዚህ በሁሉም ነገር እንደ ወንድሞቹ መሆን ነበረበት፤ በዚህ ዐይነት የሰዎችን ኃጢአት ለመደምሰስ ብሎ እግዚአብሔርን ለማገልገል ታማኝና መሐሪ የካህናት አለቃ ሆነ።


እዚያም አርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ፤ በእነዚያም ቀኖች ምንም ስላልበላ በመጨረሻ ተራበ።


ቅጠልዋ የለመለመ የበለስ ዛፍም በሩቅ አይቶ ምናልባት ፍሬ ይገኝባት እንደ ሆነ በማለት ወደ እርስዋ ሄደ፤ ነገር ግን ወደ እርስዋ በቀረበ ጊዜ በለስ የሚያፈራበት ወራት ስላልነበረ ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


በማግስቱ ማለዳ በመንገድ ሲያልፉ የበለሲቱ ዛፍ ከነስርዋ ደርቃ አዩአት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios