ገብተውም የጌታችን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
ወደ ውስጥ ዘልቀው በገቡ ጊዜ ግን የጌታ ኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
ገብተውም የጌታን የኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።
ወደ ውስጥ በገቡ ጊዜ ግን የጌታ ኢየሱስን አስከሬን አላገኙም።
ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
ደቀ መዛሙርቱም ወደ ማዶ በመጡ ጊዜ እንጀራ መያዝን ረሱ።
ያቺንም ድንጋይ ከመቃብሩ ላይ ተንከባልላ አገኙአት።
ሥጋውንም በአላገኙ ጊዜ ተመልሰው፦ ተነሥቶአል ያሉአቸውን የመላእክትን መልክ እንደ አዩ ነገሩን።
ጌታችንም በአያት ጊዜ አዘነላትና፥ “አታልቅሺ” አላት።
እንግዲህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥