La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 13:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“የለ​ምጽ ደዌ በሰው ላይ ቢወጣ እርሱ ወደ ካህኑ ይሄ​ዳል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ማንኛውም ሰው ተላላፊ የቈዳ በሽታ ከያዘው፣ ወደ ካህኑ ያምጡት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ማናቸውም ሰው በለምጽ ደዌ ቢጠቃ እርሱን ወደ ካህኑ ያመጡታል፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ማንም ሰው የሥጋ ደዌ በሽታ ቢይዘው ወደ ካህኑ ያምጡት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የለምጽ ደዌ በሰው ውስጥ ቢሆን እርሱን ወደ ካህኑ ያመጡለታል።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 13:9
3 Referencias Cruzadas  

ካህ​ኑም ያየ​ዋል፤ እነ​ሆም፥ በቆ​ዳው ላይ ነጭ እባጭ ቢሆን፥ ጠጕ​ሩም ተለ​ውጦ ቢነጣ፥ ሥጋ​ውም በእ​ባጩ ውስጥ ቢያዥ፥


“ሰው በሥ​ጋው ቆዳ ላይ እባጭ ብት​ወ​ጣ​በት፥ ብት​ነ​ጣም፥ በሥ​ጋ​ውም ቆዳ እንደ ለምጽ ደዌ ብት​መ​ስል፥ ወደ ካህኑ ወደ አሮን ወይም ከካ​ህ​ናቱ ልጆች ወደ አንዱ ያም​ጡት።


ካህ​ኑም ያያል፤ እነ​ሆም፥ ምል​ክቱ በቆ​ዳው ላይ ቢሰፋ ካህኑ፦ ‘ርኩስ ነው’ ይለ​ዋል፤ ለምጽ ነውና።