La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በየ​ወ​ገ​ኖ​ቻ​ቸ​ውም የይ​ሁዳ ልጆች ነገድ ርስት ይህ ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለይሁዳ ነገድ በየጐሣቸው የተሰጣቸው ርስት ይህ ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በየወገኖቻቸውም የይሁዳ ልጆች ነገድ ርስት ይህ ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የይሁዳ ነገድ በየወገናቸው የተቀበሉት የርስት ድርሻ ይህ ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በየወገኖቻቸውም የይሁዳ ልጆች ነገድ ርስት ይህ ነው።

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:20
4 Referencias Cruzadas  

የይ​ሁ​ዳም በረ​ከት ይህች ናት፤ አቤቱ የይ​ሁ​ዳን ቃል ስማ፤ ወደ ሕዝ​ቡም ይግባ፤ እጆ​ቹም ይግዙ፤ በጠ​ላ​ቶቹ ላይ ረዳት ትሆ​ነ​ዋ​ለህ።


እር​ስ​ዋም፥ “በረ​ከ​ትን ስጠኝ፤ በደ​ቡብ በኩል ያለ​ውን ምድር ሰጥ​ተ​ኸ​ኛ​ልና አሁን ደግሞ የው​ኃ​ውን ምን​ጭ ስ​ጠኝ” አለ​ችው። እር​ሱም የላ​ይ​ኛ​ው​ንና የታ​ች​ኛ​ውን ምንጭ ሰጣት።


በደ​ቡ​ብም በኩል በም​ድ​ራ​ቸው ዳርቻ እስከ ኤዶ​ም​ያስ ድን​በር ያሉት የይ​ሁዳ ልጆች ነገድ ከተ​ሞች እነ​ዚህ ነበሩ፤ ቤሴ​ሌ​ኤል፥ አራ፥ አሦር፤