La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዳ​ቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ደቢር፥ ጌዴር፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:13
6 Referencias Cruzadas  

ስለ​ዚ​ህም የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ንጉሥ አዶ​ኒ​ቤ​ዜቅ ወደ ኬብ​ሮን ንጉሥ ወደ ኤላም፥ ወደ የር​ሙት ንጉ​ሥም ወደ ፊዶን፥ ወደ ለኪስ ንጉ​ሥም ወደ ኤፍታ፥ ወደ አዶ​ላም ንጉ​ሥም ወደ ዳቤር ልኮ፥


ኢያ​ሱም፥ ከእ​ር​ሱም ጋር እስ​ራ​ኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመ​ለሱ፤ ወጉ​አ​ትም፤


እር​ስ​ዋ​ንም፥ ንጉ​ሥ​ዋ​ንም፥ ከተ​ሞ​ች​ዋ​ንም ያዙ፤ በሰ​ይ​ፍም ስለት መቱ​አ​ቸው፤ በእ​ነ​ር​ሱም ውስጥ ያሉ​ትን ነፍ​ሳት ሁሉ ፈጽ​መው አጠፉ፤ ማን​ንም አላ​ስ​ቀ​ረም፤ በኬ​ብ​ሮ​ንና በን​ጉ​ሥ​ዋም እን​ዳ​ደ​ረ​ገው እን​ዲሁ በዳ​ቤ​ርና በን​ጉ​ሥዋ አደ​ረገ።


የኤ​ላም ንጉሥ፥ የጋ​ዜር ንጉሥ፥


የኤ​ር​ሞት ንጉሥ፥ የዓ​ራድ ንጉሥ፥


ሴቃ​ርም፥ ጋዴ​ርና ሰፈ​ሮ​ችዋ፥ ዐሥራ አራት ከተ​ሞ​ችና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው።