Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢያሱ 12:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ደቢር፥ ጌዴር፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 የዳ​ቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥

Ver Capítulo Copiar




ኢያሱ 12:13
6 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ የኢየሩሳሌሙ ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ሆሃም ተብሎ ለሚጠራው ለኬብሮን ንጉሥ፥ ፒራም ለተባለው ለያርሙት ንጉሥ፥ ያፊዓ ለተባለው ለላኪሽ ንጉሥና ደቢር ለተባለው ለዔግሎን ንጉሥ እንዲህ የሚል መልእክት ላከ፦


ከዚህ በኋላ ኢያሱና ሠራዊቱ ወደ ደቢር ተመልሰው በመዝመት አደጋ ጣሉባት፤


ንጉሡንና ከተማዎቹን ሁሉ ያዙ፤ የከተማዎቹንም ሰዎች በሰይፍ ፈጁ፤ ልክ በኬብሮን፥ በሊብናና በነገሥታቱ ላይ እንዳደረጉት በዶቢርም አንድ ሰው እንኳ ሳይተርፋቸው በዚያ ያሉትን ሰዎች ሁሉ ፈጁ።


ዔግሎን፥ ጌዜር፥


ሖርማ፥ ዐራድ፥


ሻዕራይም፥ ዐዲታይም፥ ገዴራና ገዴሮታይም ተብለው የሚጠሩ በድምሩ ዐሥራ አራት ከተሞች ሲሆኑ፥ በዙሪያቸው የሚገኙ ታናናሽ ከተሞችን ሁሉ ያጠቃልላል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos