13 የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ
13 የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥
13 ደቢር፥ ጌዴር፥
13 የዳቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥
ስለዚህ የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ፣ ሆሃም ወደተባለው የኬብሮን ንጉሥ ጲርአም ወደተባለው የያርሙት ንጉሥ፣ ያፊዓ ወደተባለው የለኪሶ ንጉሥና ዳቤር ወደተባለው የዔግሎን ንጉሥ በመላክ፣
ከዚያም ኢያሱና ከርሱ ጋራ የነበሩት እስራኤላውያን በሙሉ ወደ ኋላ ተመልሰው ዳቤርን ወጓት።
ከተማዪቱን፣ ንጉሧንና መንደሮቿን ይዘው በሰይፍ ስለት ፈጇቸው፤ በውስጧ ያለውንም ሁሉ አንድም ሳያስቀሩ ደመሰሱ፤ በልብናና በንጉሧ እንዲሁም በኬብሮን ያደረጉትን ሁሉ እዚህም በዳቤርና በንጉሧ ላይ ደገሙት።
የዔግሎን ንጉሥ፣ አንድ የጌዝር ንጉሥ፣ አንድ
የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ
ሽዓራይም፣ ዓዲታይም፣ ግዴራ፣ ግዴሮታይም ናቸው፤ ከተሞቹም ከነመንደሮቻቸው ዐሥራ አራት ናቸው።