La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ያዕቆብ 1:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo



ያዕቆብ 1:20
5 Referencias Cruzadas  

እኔ ግን እላችኋለሁ፤በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።


ተቈጡ፤ አት​በ​ድ​ሉም፤ ፀሐይ ሳይ​ጠ​ል​ቅም ቍጣ​ች​ሁን አብ​ርዱ።