Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ያዕቆብ 1:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar




ያዕቆብ 1:20
5 Referencias Cruzadas  

“ተቈጡ፤ ነገር ግን ኀጢአት አትሥሩ፤” በቍጣችሁ ላይ ፀሓይ አይግባ፤


እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ወንድሙን ያለ አግባብ የሚቈጣ ይፈረድበታል፤ ማንም ወንድሙን ‘ጅል’ የሚል በሸንጎ ፊት ይጠየቅበታል፤ ‘ደደብ’ የሚለው ደግሞ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይጠብቀዋል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios