Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ያዕቆብ 1:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 የሰው ቁጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያመጣምና።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 የሰው ቊጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አያስገኝም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።

Ver Capítulo Copiar




ያዕቆብ 1:20
5 Referencias Cruzadas  

እኔ ግን እላችኋለሁ፥ ወንድሙን የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙን ‘የማያስብ’ የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ‘ደደብ’ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል።


ተቆጡ፥ ኃጢአትን ግን አታድርጉ፤ በቁጣችሁ ላይ ፀሐይ አይግባ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos