La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢሳይያስ 7:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በፍ​ላ​ጻና በቀ​ስት ይገ​ቡ​ባ​ታል፤ ምድ​ሪቱ ሁሉ ትጠ​ፋ​ለ​ችና፥ እሾ​ህ​ንና ኵር​ን​ች​ት​ንም ትሞ​ላ​ለ​ችና።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ምድሪቱ በኵርንችትና በእሾኽ ስለምትሸፈን፣ ሰዎች ወደዚያ የሚገቡት ቀስትና ፍላጻ ይዘው ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ምድሪቱ በኩርንችትና በእሾኽ ስለምትሸፈን፤ ሰዎች ወደዚያ የሚገቡት ቀስትና ፍላጻ ይዘው ነው፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አገሪቱ በኲርንችትና በእሾኽ የተሞላች ስለ ሆነች ሕዝቡ ለአደን የሚወጣው ቀስትና ፍላጻ ይዞ ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኵርንችትና እሾህ በምድር ሁሉ ላይ ነውና በፍላጻና በቀስት ወደዚያ ይገባሉ።

Ver Capítulo



ኢሳይያስ 7:24
7 Referencias Cruzadas  

አሁ​ንም ማደ​ኛ​ህን የፍ​ላ​ጻ​ህን አፎ​ትና ቀስ​ት​ህን ውሰድ፤ ወደ ምድረ በዳም ውጣ፤ አደ​ንም አድ​ን​ልኝ፤


እሾ​ህ​ንና አሜ​ከ​ላን ታበ​ቅ​ል​ብ​ሃ​ለች፤ የም​ድ​ር​ንም ቡቃያ ትበ​ላ​ለህ።


በእ​ሾ​ህም ፋንታ ጥድ፥ በኵ​ር​ን​ች​ትም ፋንታ ባር​ሰ​ነት ይበ​ቅ​ላል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ስም ለዘ​ለ​ዓ​ለም በማ​ይ​ጠፋ ምል​ክት ይመ​ሰ​ገ​ናል።


ይመ​ጡ​ማል፤ እነ​ር​ሱም ሁሉ በሸ​ለቆ፥ በመ​ን​ደ​ሮች፥ በም​ድር ጕድ​ጓድ፥ በድ​ን​ጋ​ይም ዋሻ ውስጥ በጫካ ሁሉ ላይ ይሰ​ፍ​ራሉ።


በዚ​ያም ወራት እን​ዲህ ይሆ​ናል፤ ወይን በሀ​ገሩ ሁሉ የበጀ ይሆ​ናል፤ የአ​ንድ ሺህ የወ​ይን ዳስ ዋጋ አንድ ሺህ የብር ሰቅል ይሆ​ናል። ከዚህ በኋላ ዳግ​መኛ ምድር ሁሉ ትጠ​ፋ​ለች፤ እሾ​ህ​ንና ኵር​ን​ች​ት​ንም ትሞ​ላ​ለች፤ ፍር​ሀ​ትም ይመ​ጣል።


በሚ​ታ​ረ​ሰ​ውም ተራራ ሁሉ ላይ ፍር​ሀት ይመ​ጣል፤ የበ​ጎች መሰ​ማ​ርያ ይሆ​ናል፤ በሬ​ዎ​ችም ይረ​ግ​ጡ​ታል፤ እሾ​ህና ኵር​ን​ች​ትም ያጠ​ፋ​ዋል።


ሰዎች የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ከተ​ሞች ይጠ​ፋሉ፤ ምድ​ሪ​ቱም ውድማ ትሆ​ና​ለች፤ እኔም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሆንሁ ታው​ቃ​ላ​ችሁ በላ​ቸው።”