ሑሳምም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የገደለ የቤዳድ ልጅ አዳድ ነገሠ፤ የከተማዋም ስም ዓዊት ተባለ።
ዘፍጥረት 36:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ዓዳድም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የምስሬቃው ሠምላ ነገሠ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሃዳድ ሲሞት፣ የመሥሬቃው ሠምላ በምትኩ ነገሠ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሃዳድም ሞተ፥ በስፍራውም የማሥሬቃው ሠምላ ነገሠ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ሀዳድ በሞተ ጊዜ የማሥሬቃ ተወላጅ ሠምላ በእርሱ እግር ተተክቶ ነገሠ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ሃዳድም ሞተ በስፍራውም የመሥሬቃው ሠምላ ነገሠ። |
ሑሳምም ሞተ፤ በእርሱም ፈንታ የምድያምን ሰዎች በሞዓብ ሜዳ የገደለ የቤዳድ ልጅ አዳድ ነገሠ፤ የከተማዋም ስም ዓዊት ተባለ።