La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 32:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወሰ​ዳ​ቸ​ውም፤ ወን​ዙ​ንም አሻ​ገ​ራ​ቸው፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ አሻ​ገረ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወንዙን አሻግሮ ከሸኛቸው በኋላ፣ ጓዙን ሁሉ ሰደደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱን ወስዶ ወንዙን አሻገራቸው፥ ያለውን ሁሉ እንደዚሁ አሻገረ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱን ካሻገረም በኋላ ያለውን ጓዝ ሁሉ አሻገረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወሰዳቸውም ወንዙንም አሻገራቸው ከብቱን ሁሉ አሻገረ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 32:23
2 Referencias Cruzadas  

በዚ​ያ​ችም ሌሊት ተነሣ፥ ሁለ​ቱን ሚስ​ቶ​ቹ​ንና ሁለ​ቱን ዕቁ​ባ​ቶ​ቹን ዐሥራ አን​ዱ​ንም ልጆ​ቹን ይዞ የያ​ቦ​ቅን ወንዝ ተሻ​ገረ።


ያዕ​ቆብ ግን ለብ​ቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታ​ገ​ለው ነበር።