La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 27:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አባቱ ይስ​ሐ​ቅም መለሰ፤ አለ​ውም፥ “እነሆ መኖ​ሪ​ያህ ከላይ ከሰ​ማይ ጠል፥ ከም​ድ​ርም ስብ ይሁን፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አባቱ ይሥሐቅም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “መኖሪያህ ከምድር በረከት፣ ከላይም ከሰማይ ጠል የራቀ ይሆናል፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አባቱ ይስሐቅም መለሰ አለውም፦ “እነሆ፥ መኖሪያህ ከምድር ስብ ከላይ ከሚገኝ ከሰማይም ጠል ይሆናል፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይስሐቅም እንዲህ አለው፤ “በረከት ከሞላበት ለምለም ምድር ርቀህ ትኖራለህ፤ የሰማይ ጠልም አታገኝም፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አባቱ ይስሐቅም መለሰ አለውም፦ እነሆ መኖሪያህ ከምድር ስብ ከላይ ከሚገኝ ከሰማይም ጠል ይሆናል፤

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 27:39
8 Referencias Cruzadas  

ወደ እር​ሱም ቀረበ፤ ሳመ​ውም፤ የል​ብ​ሱ​ንም ሽታ አሸ​ተተ፤ ባረ​ከ​ውም፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “የልጄ ሽታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ባረ​ከው የእ​ርሻ ሽታ ነው፤


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከሰ​ማይ ጠል፥ ከም​ድ​ርም ስብ፥ የእ​ህ​ል​ንም፥ የወ​ይ​ን​ንም፥ የዘ​ይ​ት​ንም ብዛት ይስ​ጥህ፤


ዔሳ​ውም፥ “ለእኔ ብዙ አለኝ፤ ወን​ድሜ ሆይ፥ የአ​ንተ ለአ​ንተ ይሁን” አለ።


ስለ ዮሴ​ፍም እን​ዲህ አለ፦ ምድሩ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በረ​ከት፥ ከሰ​ማይ ዝና​ምና ጠል፥ ከታ​ችም ከጥ​ልቁ ምንጭ ናት።


እስ​ራ​ኤ​ልም ተማ​ምኖ፥ በያ​ዕ​ቆብ ምድር ብቻ​ውን፥ በስ​ን​ዴና በወ​ይን ምድር ይኖ​ራል፤ ሰማይ ከደ​መ​ናና ከጠል ጋር ለአ​ንተ ነው።


ያገ​ኙት ዘንድ ስለ አላ​ቸው ነገር ይስ​ሐቅ ያዕ​ቆ​ብ​ንና ኤሳ​ውን በእ​ም​ነት ባረ​ካ​ቸው።


ለይ​ስ​ሐ​ቅም ያዕ​ቆ​ብ​ንና ዔሳ​ውን ሰጠ​ሁት፤ ለዔ​ሳ​ውም የሴ​ይ​ርን ተራራ ርስት አድ​ርጌ ሰጠ​ሁት፤ የያ​ዕ​ቆ​ብም ልጆች ወደ ግብፅ ወረዱ፤ በዚ​ያም ታላቅ ሕዝብ ሆኑ፤ በዙም፤ በረ​ቱም፤ ግብ​ፃ​ው​ያ​ንም መከራ አጸ​ኑ​ባ​ቸው።