እርሱም አለ፥ “እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
እርሱም እንዲህ አለ፤ “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤
እርሱም እንዲህ አለ፦ “እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
እርሱም “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤
እርሱም አለ፦ እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።
አብርሃምም ሎሌውን፥ የቤቱን ሽማግሌ፥ የከብቱን ሁሉ አዛዥ አለው፦
ይበላም ዘንድ እንጀራን አቀረቡለት፤ እርሱ ግን “ነገሬን እስክናገር ደረስ አልበላም” አለ። እነርሱም “ተናገር” አሉት።