La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 24:34 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እር​ሱም አለ፥ “እኔ የአ​ብ​ር​ሃም ሎሌ ነኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም እንዲህ አለ፤ “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም እንዲህ አለ፦ “እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርሱም “እኔ የአብርሃም አገልጋይ ነኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እርሱም አለ፦ እኔ የአብርሃም ሎሌ ነኝ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 24:34
2 Referencias Cruzadas  

አብ​ር​ሃ​ምም ሎሌ​ውን፥ የቤ​ቱን ሽማ​ግሌ፥ የከ​ብ​ቱን ሁሉ አዛዥ አለው፦


ይበ​ላም ዘንድ እን​ጀ​ራን አቀ​ረ​ቡ​ለት፤ እርሱ ግን “ነገ​ሬን እስ​ክ​ና​ገር ደረስ አል​በ​ላም” አለ። እነ​ር​ሱም “ተና​ገር” አሉት።