La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 26:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ለድ​ን​ኳ​ኑም ሳን​ቆ​ችን ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት አድ​ርግ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አብጅ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቃዎች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሥራ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo



ዘፀአት 26:15
8 Referencias Cruzadas  

የፍ​የ​ልም ጠጕር፥ ቀይ የተ​ለፋ የአ​ውራ በግ ቍር​በት፥ ሰማ​ያዊ ቀለም የገባ ቍር​በት፥ የማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት፥


የእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም ሳንቃ ርዝ​መቱ ዐሥር ክንድ፥ ወር​ዱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።


ለድ​ን​ኳ​ኑም በደ​ቡብ በኩል ሃያ ሳን​ቆ​ችን አድ​ርግ።