Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘፀአት 26:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 “ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቃዎች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 “ለማደሪያው ድንኳን ከግራር ዕንጨት ወጋግራዎችን አብጅ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 “ድንኳኑን የሚደግፉ ቋሚ ተራዳዎች ከግራር እንጨት ሥራ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 “ለድ​ን​ኳ​ኑም ሳን​ቆ​ችን ከማ​ይ​ነ​ቅዝ ዕን​ጨት አድ​ርግ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ለማደሪያውም የሚቆሙትን ሳንቆች ከግራር እንጨት አድርግ።

Ver Capítulo Copiar




ዘፀአት 26:15
8 Referencias Cruzadas  

ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቃዎችን አድርግ።


ቀይ የተለፋ የአውራ በግ ቁርበት፥ የአስቆጣ ቁርበት፥ የግራር እንጨት፥


የሳንቃውም ሁሉ ርዝመቱ ዐሥር ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios