La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 21:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ከእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች አን​ዱን የሰ​ረቀ ወይም ግፍ የፈ​ጸ​መ​በት፥ ወይም አሳ​ልፎ ቢሰ​ጠው፥ ወይም በእ​ርሱ ዘንድ ቢገኝ፥ እርሱ ይገ​ደል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ይገደል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አባቱን ወይም እናቱን የሚያዋርድ ፈጽሞ ይሙት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ በሞት ይቀጣ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አባቱን ወይም እናቱን የሚሰድብ ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo



ዘፀአት 21:17
11 Referencias Cruzadas  

“አባ​ት​ህ​ንና እና​ት​ህን አክ​ብር፤ መል​ካም እን​ዲ​ሆ​ን​ልህ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክህ በሚ​ሰ​ጥህ ምድ​ርም ዕድ​ሜህ እን​ዲ​ረ​ዝም።


“ሁለት ሰዎ​ችም እርስ በር​ሳ​ቸው ቢጣሉ፥ አን​ዱም ሌላ​ውን በድ​ን​ጋይ ወይም በጡጫ ቢመታ፥ ያም ባይ​ሞት ነገር ግን በአ​ል​ጋው ላይ ቢተኛ፥


አባቱንና እናቱን የሚያማ ብርሃኑ ይጠፋል፥ የዐይኖቹ ብሌንም ጨለማን ያያል።


“ማንም ሰው ለአ​ባቱ ቃልና ለእ​ናቱ ቃል የማ​ይ​ታ​ዘዝ፥ ቢገ​ሥ​ጹ​ትም የማ​ይ​ሰ​ማ​ቸው ትዕ​ቢ​ተ​ኛና ዐመ​ፀኛ ልጅ ቢኖ​ረው፥


የከ​ተ​ማ​ዉም ሰዎች ሁሉ በድ​ን​ጋይ ደብ​ድ​በው ይግ​ደ​ሉት፤ እን​ዲ​ህም ክፉ​ውን ነገር ከመ​ካ​ከ​ልህ ታር​ቃ​ለህ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ ሰም​ተው ይፈ​ራሉ።


“አባ​ቱን ወይም እና​ቱን የሚ​ያ​ቃ​ልል ርጉም ይሁን፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ አሜን ይላሉ።