መዛግብትህና የቀረውም ሁሉ ቡሩክ ይሆናል።
እንቅብህና ቡሖ ዕቃህ ይባረካሉ።
“እንቅብህና ቡሓቃህ ይባረካል።
“እግዚአብሔር የእህል ሰብልህንና ቡሃቃህን ይባርካል።
እንቅብህና ቡሃቃህ ቡሩክ ይሆናል።
መዛግብትህና የቀረውም ርጉማን ይሆናሉ።
የሆድህ ፍሬ፥ የምድርህም ፍሬ፥ የከብትህም ፍሬ፥ የላምህም መንጋ፥ የበግህም መንጋ ቡሩክ ይሆናል።
የአምላክህንም የእግዚአብሔርን ቃል ስላልሰማህ፥ ያዘዘህንም ትእዛዙንና ሥርዐቱን ስላልጠበቅህ፥ እስክትጠፋ ድረስ እነዚህ መርገሞች ሁሉ ይወርዱብሃል፤ ያሳድዱህማል፤ ያገኙህማል።
አንተም በመግባትህ ቡሩክ ትሆናለህ፥ በመውጣትህም ቡሩክ ትሆናለህ።