La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ባሮክ 4:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዘ​ለ​ዓ​ለ​ማ​ዊው አም​ላክ ዘንድ ድኅ​ነ​ታ​ች​ሁን ተስፋ አድ​ር​ጌ​አ​ለ​ሁና። ከዘ​ለ​ዓ​ለ​ማ​ዊው መድ​ኀ​ኒ​ታ​ችን ዘንድ ፈጥኖ ስለ​ሚ​መ​ጣ​ላ​ችሁ ምሕ​ረ​ትም ደስታ ከቅ​ዱሱ መጣ​ልኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንዲያድናችሁ ተስፋዬን በዘላለማዊ አድርጌአለሁና፥ ከዘላለማዊው አዳኛችሁ ፈጥኖ ስለሚመጣላችሁ ምሕረት፥ ከቅዱሱ ደስታ መጣልኝ።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ባሮክ 4:22
0 Referencias Cruzadas