La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




2 ሳሙኤል 19:38 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ንጉ​ሡም፥ “ከመ​ዓም ከእኔ ጋር ይሻ​ገር፤ በፊቴ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኘ​ኝ​ንም አደ​ር​ግ​ለ​ታ​ለሁ፤ አን​ተም ከእኔ የም​ት​ሻ​ውን ነገር ሁሉ አደ​ር​ግ​ል​ሃ​ለሁ” አለው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ንጉሡም፣ “ከመዓም ከእኔ ጋራ ይሻገራል፤ አንተን ደስ የሚያሰኝህንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ከእኔ የምትፈልገውን ማንኛውንም ነገር ለአንተም አደርግልሃለሁ” አለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በገዛ ከተማዬ ሞቼ በአባቴና በእናቴ መቃብር አጠገብ እንድቀበር፥ እባክህ፥ አገልጋይህን አሰናብተውና ይመለስ፤ ነገር ግን አገልጋይህ ኪምሃም እነሆ፤ ከጌታዬ ከንጉሡ ጋር ይሻገር፤ ደስ ያለህንም ነገር አድርግለት።”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ንጉሡም “እርሱን ይዤ እሄዳለሁ፤ እንዳደርግለት የምትፈልገውንም ሁሉ አደርግለታለሁ፤ ለአንተም ቢሆን የምትጠይቀውን ሁሉ እፈጽማለሁ” አለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ንጉሡም፦ ከመዓም ከእኔ ጋር ይለፍ፥ ደስ የሚያሰኝህንም አደርግለታለሁ፥ አንተም ከእኔ የምትሻውን ሁሉ አደርግልሃለሁ አለው።

Ver Capítulo



2 ሳሙኤል 19:38
4 Referencias Cruzadas  

እኔ ባሪ​ያህ ተመ​ልሼ በከ​ተ​ማዬ በአ​ባ​ቴና በእ​ናቴ መቃ​ብር አጠ​ገብ እባ​ክህ! ልሙት፤ ነገር ግን ባሪ​ያህ ከመ​ዓም ከጌ​ታዬ ከን​ጉሡ ጋር ይሻ​ገር፤ በዐ​ይ​ኖ​ችህ ፊት ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝ​ህ​ንም ለእ​ርሱ አድ​ርግ።”


ሕዝ​ቡም ሁሉ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ገሩ፤ ንጉ​ሡም ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ገረ፤ ንጉ​ሡም ቤር​ዜ​ሊን አቅፎ ሳመው፤ መረ​ቀ​ውም፤ ወደ ስፍ​ራ​ውም ተመ​ለሰ።


ከወ​ን​ድ​ምህ ከአ​ቤ​ሴ​ሎም ፊት በሸ​ሸሁ ጊዜ ቀር​በ​ው​ኛ​ልና ለገ​ለ​ዓ​ዳ​ዊው ለቤ​ር​ዜሊ ልጆች ቸር​ነ​ትን አድ​ር​ግ​ላ​ቸው። በማ​ዕ​ድ​ህም ከሚ​በ​ሉት መካ​ከል ይሁኑ።


ተነ​ሥ​ተ​ውም ወደ ግብፅ ይሄዱ ዘንድ በቤ​ተ​ል​ሔም አጠ​ገብ በአ​ለው በጌ​ሮት-ከመ​ዓም ተቀ​መጡ፤