ዐሥራ አምስተኛው ለቤልጋዕ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኤሜር፥
ዐሥራ ዐምስተኛው ለቢልጋ፣ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፣
ዐሥራ አምስተኛው ለቢልጋ፥ ዐሥራ ስድስተኛው ለኢሜር፥
ዐሥራ ሦስተኛው ለኦፋዕ፥ ዐሥራ አራተኛው ለኤሳባእ፥
ዐሥራ ሰባተኛው ለኢያዜር፥ ዐሥራ ስምንተኛው ለአፌስ፥
ከኢሚር ልጆችም አናኒና ዝብድያ።
የኢሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።
የፋስኮር ልጆች ሺህ ሁለት መቶ አርባ ሰባት።
የኤሜር ልጆች ሺህ አምሳ ሁለት።
በእግዚአብሔርም ቤት የተሾመው አለቃ የካህኑ የኢሜር ልጅ ጳስኮር ኤርምያስ በዚህ ነገር ትንቢት ሲናገር ሰማ።