La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:11 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱ የሠራውን ሥራ፣ ያሳያቸውንም ድንቅ ነገር ረሱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መልካም ሥራውንና ያሳያቸውን ተኣምራቱን ረሱ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ያሳያቸውን ተአምራት ሁሉ እና ያደረገውን መልካም ነገር ሁሉ ረሱ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ስ​ረ​ኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክን​ድ​ህም ታላ​ቅ​ነት የተ​ገ​ደ​ሉ​ትን ሰዎች ልጆች ጠብ​ቃ​ቸው።

Ver Capítulo



መዝሙር 78:11
5 Referencias Cruzadas  

ነገር ግን ያደረገውን ወዲያውኑ ረሱ፤ በምክሩም ለመሄድ አልታገሡም።


እነርሱም በእግዚአብሔር ይታመናሉ፤ የእርሱንም ሥራ አይረሱም፤ ትእዛዞቹንም ይጠብቃሉ።


ለመሆኑ ቈንጆ ጌጣጌጧን፣ ሙሽራ የሰርግ ልብሷን ትረሳለችን? ሕዝቤ ግን፣ እጅግ ብዙ ቀን ረስቶኛል።


አባት የሆነህን ዐለት ከዳኸው፤ የወለደህን አምላክ ረሳኸው።