La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 7:25 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት።

Ver Capítulo



ምሳሌ 7:25
10 Referencias Cruzadas  

እንደ ጠፋ በግ ተቅበዘበዝሁ፤ ትእዛዞችህን አልረሳሁምና፣ ባሪያህን ፈልገው።


ከተግሣጽ ጕድለት የተነሣ ይሞታል፤ ከቂልነቱ ብዛት መንገድ ይስታል።


መንገድህን ከርሷ አርቅ፤ በደጃፏም አትለፍ፤


ውበቷን በልብህ አትመኝ፤ በዐይኗም አትጠመድ።


አዋርዳ የጣለቻቸው ብዙ ናቸው፤ የገደለቻቸውም ስፍር ቍጥር የላቸውም።


በዚያ የሚያልፉትን፣ መንገዳቸውን ይዘው የሚሄዱትን ትጣራለች።


እኛ ሁላችን እንደ በጎች ተቅበዝብዘን ጠፋን፤ እያንዳንዳችንም በየመንገዳችን ነጐድን፤ እግዚአብሔርም፣ የሁላችንን በደል በርሱ ላይ ጫነው።


እኔ ግን እላችኋለሁ፤ ሴትን በምኞት ዐይን የተመለከተ ሁሉ በልቡ ከርሷ ጋራ አመንዝሯል።