እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፤
ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
በሰባተኛው ቀን ልብሳችሁን ዕጠቡ፤ ትነጻላችሁም፤ ከዚያም ወደ ሰፈር መግባት ትችላላችሁ።”
“አንተ፣ ካህኑ አልዓዛርና በማኅበረ ሰቡ ውስጥ ያሉት የየቤተ ሰቡ አለቆች ሆናችሁ የተማረከውን ሕዝብና እንስሳት ሁሉ ቍጠሩ።