La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 15:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጴጥሮስም፣ “ምሳሌውን አስረዳን” አለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጴጥሮስም መልሶ “ይህንን ምሳሌ ተርጉምልን” አለው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጴጥሮስ ግን ኢየሱስን “የምሳሌውን ትርጒም አስረዳን” አለው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጴጥሮስም መልሶ “ምሳሌውን ተርጕምልን፤” አለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጴጥሮስም መልሶ፦ ምሳሌውን ተርጕምልን አለው።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 15:15
6 Referencias Cruzadas  

“እንግዲህ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ፤


ከዚያም ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው፣ “በዕርሻው ውስጥ ስላለው እንክርዳድ የተናገርኸውን ምሳሌ ትርጕም ንገረን” አሉት።


እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “እናንተም እስካሁን አይገባችሁምን?


ምንም ነገር ያለ ምሳሌ አይነግራቸውም ነበር። እርሱና ደቀ መዛሙርቱ ብቻ በሚሆኑበት ጊዜ ግን ሁሉንም ነገር በዝርዝር ያስረዳቸው ነበር።


ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ስለ ምሳሌው ጠየቁት።


ከዚያም ደቀ መዛሙርቱ እንዲህ አሉ፤ “አሁንም እኮ ያለ ምሳሌ በግልጽ እየተናገርህ ነው።