Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ማቴዎስ 15:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ጴጥሮስም መልሶ “ምሳሌውን ተርጕምልን፤” አለው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ጴጥሮስም፣ “ምሳሌውን አስረዳን” አለው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ጴጥሮስም መልሶ “ይህንን ምሳሌ ተርጉምልን” አለው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ጴጥሮስ ግን ኢየሱስን “የምሳሌውን ትርጒም አስረዳን” አለው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ጴጥሮስም መልሶ፦ ምሳሌውን ተርጕምልን አለው።

Ver Capítulo Copiar




ማቴዎስ 15:15
6 Referencias Cruzadas  

በዚያን ጊዜ ሕዝቡን ትቶ ወደ ቤት ገባ። ደቀ መዛሙርቱም ወደ እርሱ ቀርበው “የእርሻውን እንክርዳድ ምሳሌ ተርጕምልን፤” አሉት።


ደቀ መዛ​ሙ​ር​ቱም እን​ዲህ አሉት፥ “እነሆ፥ ዛሬ ገል​ጠህ ትና​ገ​ራ​ለህ፤ ምንም በም​ሳሌ የተ​ና​ገ​ር​ኸው የለም።


ከሕዝቡ ዘንድ ወደ ቤት ከገባ በኋላ ደቀ መዛሙርቱ ምሳሌውን ጠየቁት።


ለብቻቸውም ሲሆኑ ነገሩን ሁሉ ለገዛ ደቀ መዛሙርቱ ይፈታላቸው ነበር።


“እንግዲህ እናንተ የዘሪውን ምሳሌ ስሙ።


ኢየሱስም እንዲህ አለ “እናንተ ደግሞ እስካሁን የማታስተውሉ ናችሁን?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios