La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 11:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በማግሥቱ ከቢታንያ ሲወጡ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በማግሥቱም ከቢታንያ ሲወጡ ተራበ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 11:12
9 Referencias Cruzadas  

አርባ ቀን እና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።


እርሱም ቅጠል ያላት የበለስ ዛፍ ከሩቅ አየ፤ ምናልባት ፍሬ ይገኝባት እንደ ሆነ ብሎ ወደ እርሷ መጣ፤ ነገር ግን የበለስ ወራት አልነበረምና ከቅጠል በቀር ምንም አላገኘባትም።


በማግስቱም ጧት በመንገድ ሲያልፉ፣ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ።


በዚያም አርባ ቀን በዲያብሎስ ተፈተነ፤ በእነዚያም ቀናት ምንም ሳይበላ ከቈየ በኋላ በመጨረሻ ተራበ።


ከዚያም ኢየሱስ ሁሉ ነገር እንደ ተፈጸመ ዐውቆ፣ የመጽሐፍ ቃል እንዲፈጸም፣ “ተጠማሁ” አለ።


ስለዚህ በሁሉም ነገር ወንድሞቹን መምሰል ተገባው፤ ይህንም ያደረገው መሓሪና ታማኝ ሊቀ ካህናት ሆኖ፣ እግዚአብሔርን ለማገልገልና ለሕዝቡ የኀጢአትን ስርየት ለማስገኘት ነው።