ማርቆስ 11:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በማግስቱም ጧት በመንገድ ሲያልፉ፣ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በማግስቱ ጠዋት በመንገድ ሲያልፉ፥ በለሲቱ ከነሥሯ ደርቃ አዩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በማግስቱ ማለዳ በመንገድ ሲያልፉ የበለሲቱ ዛፍ ከነስርዋ ደርቃ አዩአት። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ማለዳም ሲያልፉ በለሲቱን ከሥርዋ ደርቃ አዩአት። Ver Capítulo |