La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሕፃናቱንም ዐቀፋቸው፤ እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚህ በኋላ ሕፃናቱን ዐቀፋቸውና እጁን ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:16
8 Referencias Cruzadas  

መንጋውን እንደ እረኛ ያሰማራል፤ ጠቦቶቹን በክንዱ ይሰበስባል፤ በዕቅፉም ይይዛቸዋል፤ የሚያጠቡትንም በጥንቃቄ ይመራል።


ሲበሉም እንጀራ አንሥቶ ባረከ፤ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጣቸውና፣ “ዕንኩ፤ ይህ ሥጋዬ ነው” አላቸው።


አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣


በከተማ ትባረካለህ፣ በዕርሻህም ትባረካለህ።