ኢያሱ 15:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥ አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ኤለቦሂዳድ፥ ቤቴልና ኤርማም፤ |
እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።
በእነዚያ በተራራማው አገር የሚኖሩት አሞራውያን ሊወጓችሁ ወጡ፤ እንደ ንብ ሰራዊትም ሆነው አባረሯችሁ፤ ከሴይር አንሥቶ እስከ ሖርማ ድረስ አሳድደው መቷችሁ።
የይሁዳ ሰዎች ከወንድሞቻቸው ከስምዖን ልጆች ጋራ ሆነው በጻፋት በሚኖሩት ከነዓናውያን ላይ ዘመቱ፤ ከተማዪቱንም ፈጽሞ ደመሰሷት፤ ስለዚህ ከተማዪቱ ሖርማ ተብላ ተጠራች።