La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኤልቶላድ፣ ኪሲል፣ ሖርማ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኤልቶላድ፥ ኪሲል፥ ሔርማ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኤልቶላድ፥ ከሲል፥ ሖርማ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኤለ​ቦ​ሂ​ዳድ፥ ቤቴ​ልና ኤር​ማም፤

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:30
8 Referencias Cruzadas  

በዚህ ጊዜ በተራራማው አገር የሚኖሩት አማሌቃውያንና ከነዓናውያን ወርደው ወጓቸው፤ እስከ ሖርማ ድረስም አሳደዷቸው።


እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልመና ሰምቶ ከነዓናውያንን በእጃቸው አሳልፎ ሰጣቸው፤ እነርሱም ሰዎቹንና ከተሞቻቸውን ፈጽመው ደመሰሱ፤ ከዚህ የተነሣም ስፍራው ሖርማ ተባለ።


በእነዚያ በተራራማው አገር የሚኖሩት አሞራውያን ሊወጓችሁ ወጡ፤ እንደ ንብ ሰራዊትም ሆነው አባረሯችሁ፤ ከሴይር አንሥቶ እስከ ሖርማ ድረስ አሳድደው መቷችሁ።


በኣላ፣ ዒዪም፣ ዔጼም፣


ጺቅላግ፣ ማድማና፣ ሳንሳና


ኤልቶላድ፣ በቱል፣ ሖርማ፣


የይሁዳ ሰዎች ከወንድሞቻቸው ከስምዖን ልጆች ጋራ ሆነው በጻፋት በሚኖሩት ከነዓናውያን ላይ ዘመቱ፤ ከተማዪቱንም ፈጽሞ ደመሰሷት፤ ስለዚህ ከተማዪቱ ሖርማ ተብላ ተጠራች።


በሖርማ፣ በቦራሣን፣ በዓታክ፣