La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 12:13 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዳቤር ንጉሥ፣ አንድ የጌድር ንጉሥ፣ አንድ

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ደቢር፥ ጌዴር፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዳ​ቤር ንጉሥ፥ የጋሴ ንጉሥ፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 12:13
6 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ፣ ሆሃም ወደተባለው የኬብሮን ንጉሥ ጲርአም ወደተባለው የያርሙት ንጉሥ፣ ያፊዓ ወደተባለው የለኪሶ ንጉሥና ዳቤር ወደተባለው የዔግሎን ንጉሥ በመላክ፣


ከዚያም ኢያሱና ከርሱ ጋራ የነበሩት እስራኤላውያን በሙሉ ወደ ኋላ ተመልሰው ዳቤርን ወጓት።


ከተማዪቱን፣ ንጉሧንና መንደሮቿን ይዘው በሰይፍ ስለት ፈጇቸው፤ በውስጧ ያለውንም ሁሉ አንድም ሳያስቀሩ ደመሰሱ፤ በልብናና በንጉሧ እንዲሁም በኬብሮን ያደረጉትን ሁሉ እዚህም በዳቤርና በንጉሧ ላይ ደገሙት።


የዔግሎን ንጉሥ፣ አንድ የጌዝር ንጉሥ፣ አንድ


የሖርማ ንጉሥ፣ አንድ የዓራድ ንጉሥ፣ አንድ


ሽዓራይም፣ ዓዲታይም፣ ግዴራ፣ ግዴሮታይም ናቸው፤ ከተሞቹም ከነመንደሮቻቸው ዐሥራ አራት ናቸው።