La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዮሐንስ 4:4 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሰ​ማ​ርያ በኩ​ልም ሲያ​ልፍ ሳለ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።

Ver Capítulo



ዮሐንስ 4:4
5 Referencias Cruzadas  

ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ፣ በሰማርያና በገሊላ ድንበር በኩል ዐለፈ፤


እርሱም፣ “ለምን ፈለጋችሁኝ? በአባቴ ቤት መገኘት እንደሚገባኝ አላወቃችሁምን?” አላቸው።


ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ።