በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት።
ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያ በኩልም ሲያልፍ ሳለ፥
በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።
ከዚህም በኋላ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ፣ በሰማርያና በገሊላ ድንበር በኩል ዐለፈ፤
እርሱም፣ “ለምን ፈለጋችሁኝ? በአባቴ ቤት መገኘት እንደሚገባኝ አላወቃችሁምን?” አላቸው።
ከዚህ በኋላ የፋሲካ በግ የሚታረድበት የቂጣ በዓል ደረሰ።