La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




2 ሳሙኤል 22:37 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አረማመዴን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሜ​ዳም አረ​ማ​መ​ዴን በበ​ታቼ አሰ​ፋህ፤ እግ​ሮቼም አል​ተ​ን​ሸ​ራ​ተ​ቱም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo



2 ሳሙኤል 22:37
8 Referencias Cruzadas  

ወደ ሰፊ ስፍራ አወጣኝ፤ ደስ ተሰኝቶብኛልና አዳነኝ።


እግርህ እንዲሸራተት አይፈቅድም፤ የሚጠብቅህም አይተኛም።


አረማመዴ በመንገድህ ጸንቷል እግሮቼም አልተንሸራተቱም።


ከሥሬ ያለውን ስፍራ ለአረማመዴ አሰፋህልኝ፤ እግሬም አልተንሸራተተም።


የጽድቄ አምላክ ሆይ፤ በጠራሁህ ጊዜ መልስልኝ፤ ከጭንቀቴ አሳርፈኝ፤ ማረኝ፤ ጸሎቴንም ስማ።


እኔ፣ “እግሬ አዳለጠኝ” ባልሁ ጊዜ፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ ምሕረትህ ደግፎ ያዘኝ።


ስትሄድ ርምጃህ አይሰናከልም፤ ስትሮጥም አትደናቀፍም።


እርሱ የታማኝ አገልጋዮቹን እግር ይጠብቃል፤ ክፉዎች ግን በጨለማ ውስጥ ይጣላሉ። “ሰው በኀይሉ ድል አያደርግም፤