Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




2 ሳሙኤል 22:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 እርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 ርምጃዬን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተሰነካከሉም።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 አረማመዴን አሰፋህ፤ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 በሜ​ዳም አረ​ማ​መ​ዴን በበ​ታቼ አሰ​ፋህ፤ እግ​ሮቼም አል​ተ​ን​ሸ​ራ​ተ​ቱም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 አረማመዴን በበታቼ አሰፋህ፥ እግሮቼም አልተንሸራተቱም።

Ver Capítulo Copiar




2 ሳሙኤል 22:37
8 Referencias Cruzadas  

በሄድህ ጊዜ እርምጃህ አይታገድም፥ ብትሮጥም አትሰናከልም።


እግሮች እንዳይናወጡ አረማመዴን በመንገድህ አጽና።


እርሱ የታማኞቹን እግር ይጠብቃል ሰው በኃይሉ አይበረታምና፥ ኃጥአን ግን ዝም ብለው በጨለማ ይጣላሉ።


እግርህ እንዲናወጥ አይፈቅድም፥ የሚጠብቅህም አይተኛም።


እግሮቼ ተሰናከሉ ባልሁ ጊዜ፥ አቤቱ፥ ጽኑ ፍቅርህ ረዳኝ።


ለደኅንነቴም ጋሻን ሰጠኸኝ፥ ቀኝህም ትረዳኛለች፥ ትምህርትህም አሳደገችኝ፥


ለመዘምራን አለቃ በበገናዎች፥ የዳዊት መዝሙር።


ሰፊ ወደ ሆነ ስፍራ አወጣኝ፤ ደስ ተሰኝቶብኛልና አዳነኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios