ምሳሌ 7:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም እንደዚህ ዐይነትዋ ሴት ልብህን እንድትማርክ አታድርጋት፤ የእርስዋንም መንገድ በመከተል አትሳሳት። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ልባችሁን ወደ መንገዷ አታዘንብሉ፤ ወደ ስሕተት ጐዳናዋም አትግቡ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል በጎዳናዋ አትሳት። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ልብህ ወደ መንገድዋ አያዘንብል፤ በጎዳናዋ አትሳት። |
ሁላችንም እንደ በጎች ባዝነን ነበር፤ ሁላችንም ወደ ራሳችን መንገድ ሄደን ነበር፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሁላችንንም በደል በእርሱ ላይ አኖረ።