La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 22:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሌላ ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ አትሁን፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በዋስትና ቃል እጅ አትምታ፤ ለብድር ተያዥ አትሁን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምር ቃል እንደሚገቡ፥ ለባለ ዕዳዎች እንደሚዋሱ አትሁን፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰውን ፊት በማፈር ራስህን ለዋስትና አትስጥ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 22:26
4 Referencias Cruzadas  

የማታውቀውን ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ ብትሆን፥ በችግር ላይ ትወድቃለህ፤ ዋስ መሆን ቢቀርብህ ግን የተሻለ ነው።


ማስተዋል የጐደለው ሰው ለሌላ ሰው ዋስ ይሆናል፤ ራሱንም ተያዥ አድርጎ ይሰጣል።


ማንም ሰው ለእንግዳ ሰው ከተዋሰ ልብሱን ውሰድ፤ ለማይታወቅ ሰው መያዣ እንዲሆን አንተ ዘንድ አስቀምጠው።