ከዳን ነገድ የዮግሊ ልጅ ቡቂ፥
የዳን ነገድ መሪ፣ የዩግሊ ልጅ ቡቂ፤
ከዳን ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የዮግሊ ልጅ ቡቂ፥
ከዳን ልጆች ነገድ አንድ አለቃ የዮቅሊ ልጅ ባቂ፥
እነርሱም ወደ ሙሴ ቀርበው እንዲህ አሉ፦ “በመጀመሪያ በዚህ ለእንስሶቻችን በረቶች፥ ለልጆቻችንም ከተሞችን እንድንሠራ ፍቀድልን፤
ከብንያም ነገድ የኪስሎን ልጅ ኤልዳድ፥
ከዮሴፍ ልጆች፥ ከምናሴ ነገድ የሱፊድ ልጅ አኒኤል፥