ዐሥራ ስድስት ሺህ ከወንድ ጋር ያልተገናኙ ሴቶች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺሕ ሰው።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ዐሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
አሥራ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩ።
ሠላሳ ሺህ አምስት መቶ አህዮችና፥
ከዚህም ድርሻ ሙሴ ከኀምሳው አንድ እስረኛ፥ ከኀምሳው አንድ እንስሳ ወስዶ እግዚአብሔር ባዘዘው መሠረት በእግዚአብሔር ድንኳን ላይ ኀላፊነት ላላቸው ለሌዋውያን ሰጠ።