ከይሳኮር ነገድ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፥
ከይሳኮር ነገድ፣ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፤
ከይሳኮር ነገድ የዮሴፍ ልጅ ይግዓል፤
ከይሳኮር ነገድ የዮሴፍ ልጅ ኢጋል፤
ከይሳኮር ነገድ የዮሴፍ ልጅ ይግአል፤
ከይሁዳ ነገድ የይፉኔ ልጅ ካሌብ፥
ከኤፍሬም ነገድ የነዌ ልጅ ሆሼዓ
የዮሴፍ ነገድ ወደ ኢያሱ ቀርበው “እግዚአብሔር ባርኮን ለበዛነው ለእኛ እንዴት አንድ ዕጣ ብቻ ሰጠኸን?” ብለው ጠየቁት።