La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 7:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 7:10
4 Referencias Cruzadas  

እንግዲህ እናንተ ክፉዎች ሆናችሁ ሳለ፥ ለልጆቻችሁ መልካም ነገር መስጠትን ካወቃችሁ፤ ታዲያ፥ በሰማይ ያለው አባታችሁማ ለሚለምኑት እንዴት አብልጦ መልካም ነገርን አይሰጣቸውም!


ከእናንተ መካከል ልጁ ዳቦ ቢለምነው፥ ድንጋይ የሚሰጠው ማነው?


“ሙሴ በበረሓ እባብን ከፍ አድርጎ እንደ ሰቀለ እንዲሁም የሰው ልጅ ከፍ ብሎ ሊሰቀል ይገባዋል።


እባብ ሔዋንን በተንኰሉ እንዳሳታት ምናልባት የእናንተም ሐሳብ ተበላሽቶ ለክርስቶስ ያላችሁን ቅንና ንጹሕ የሆነ ታማኝነት ትተዋላችሁ ብዬ እፈራለሁ።