እነሆ፥ ኢየሱስ በቢታንያ ለምጻም በነበረው በስምዖን ቤት ነበረ።
ኢየሱስ በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፣
ኢየሱስ በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥
ኢየሱስም በቢታንያ በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ፥
ትቶአቸውም ከከተማ ወጥቶ ቢታንያ ወደምትባል መንደር ሄደ፤ በዚያም ዐደረ።
በማግስቱም ከቢታንያ ሲመለሱ ኢየሱስ ተራበ።