La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:1 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:1
4 Referencias Cruzadas  

በዚያኑ ቀን ማታ ኢየሱስ ደቀ መዛሙርቱን፦ “ወደ ባሕሩ ማዶ እንሻገር” አላቸው።


እነርሱም በጣም ፈርተው፥ እርስ በርሳቸው “ኧረ ለመሆኑ፥ ነፋስና ባሕር እንኳ የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።