Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 5:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

1 ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

1 የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

1 ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 5:1
4 Referencias Cruzadas  

ያ ቀን በመሸ ጊዜ፣ “ወደ ማዶ እንሻገር” አላቸው።


እነርሱም በፍርሀት ተውጠው እርስ በርሳቸው፣ “ነፋሱም ሞገዱም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos