La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 2:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚያን ጊዜ አራት ሰዎች አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው ወደ እርሱ መጡ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሰዎችም አንድ ሽባ በአራት ሰዎች አሸክመው ወደ እርሱ አመጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራት ሰዎችም አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው አመጡለት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo



ማርቆስ 2:3
3 Referencias Cruzadas  

ዝናው በሶርያ አገር ሁሉ ስለ ተሰማ፥ ሰዎች በልዩ ልዩ በሽታና ደዌ የሚሠቃዩትን፥ ርኩሳን መናፍስት ያደሩባቸውን፥ የሚጥል በሽታ ያለባቸውንና ሽባዎችንም ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤ እርሱም ፈወሳቸው።