እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።
እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።
እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።
እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።
እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።
ጲላጦስም፦ “ታዲያ፥ ይህን የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላድርገው?” ሲል ሰዎቹን እንደገና ጠየቀ።
ጲላጦስም “ለምን? ያደረገው በደል ምንድን ነው?” አላቸው። እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ አብዝተው ጮኹ።
ሕዝቡ ግን “ስቀለው! ስቀለው!” እያለ ጮኸ።
ምንም እንኳ ለሞት የሚያበቃ ምክንያት ባያገኙበት እርሱን እንዲገድልላቸው ጲላጦስን ለመኑት።