ማርቆስ 14:46 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከዚህ በኋላ ሰዎቹ ኢየሱስን ያዙት። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት፤ አሰሩትም። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሰዎቹም ኢየሱስን ያዙት አሰሩትም። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) እነርሱም እጃቸውን በእርሱ ላይ ጭነው ያዙት። |
እርሱም ራሱ እግዚአብሔር አስቀድሞ ባቀደውና ባወቀው አሠራር መሠረት ለእናንተ ተላልፎ ተሰጠ፤ እናንተም በዐመፀኞች እጅ እንዲሰቀልና እንዲሞት አደረጋችሁት።
ፍልስጥኤማውያንም ከማረኩት በኋላ ሁለቱን ዐይኖቹን አወጡ፤ ወደ ጋዛም ወስደው በነሐስ ሰንሰለት በማሰር በታሰረበት ቤት እህል እንዲፈጭ አደረጉት፤