ገንዘባችሁ ባለበት ቦታ ልባችሁም በዚያው ይሆናል።”
ሀብታችሁ ባለበት ልባችሁ በዚያ ይሆናልና።
መዝገባችሁ ባለበት ልባችሁ ደግሞ በዚያ ይሆናልና።
መዝገባችሁ ካለበት ልባችሁ በዚያ ይኖራልና።
ሀብትህ ባለበት ልብህም በዚያ ይገኛል።
ቀጥሎም ኢየሱስ እንዲህ አለ፦ “ባጭር ታጥቃችሁ ሁልጊዜ ለሥራ ተዘጋጁ፤ መብራታችሁም የበራ ይሁን።
እኛ ግን የሰማይ መንግሥት ዜጎች ነን፤ ከዚያም የሚመጣውን አዳኝ ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን በናፍቆት እንጠባበቃለን።